የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ በአገሪቱ የሚከናወኑ ምርጫዎች ነፃ እና ገለልተኛ እንዲሁም እንደ አካታችነት፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት የመሳሰሉትን አለም-አቀፍ መርሆዎችን መሰረት አድርገው መከናወናቸውን መታዘብ አንዱ ዓላማው አድርጐ መቋቋሙ ይታወቃል። ሕብረቱ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተደረገውን አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ 2050 ተቀማጭ፣ እንዲሁም ከ100 በላይ ተንቀሳቃሽ ታዛቢዎችን በማሰማራት ታዝቧል።
Recently Uploaded
Recent Posts
- Dooroh borxih eglak fayseenit makaadoh adoytit samlissuh poropozaal seeco
- Call for Nominations: Advisory Committee Members for CECOE’ Election Observation in the 7th General Election
- የኅብረት ለምርጫ ቦርድ የአማካሪ ኮሚቴ አባላትን ለመመልመል የቀረበ የጥቆማ ጥሪ
- Miseensota Koree Gorsaa adda baasuuf waamicha Kan Gamataa irraa Boordii Filannootiif dhiyaate
- ኮሚቴ መማኸርቲ ኣባላት ቦርድ ሕብረት ንመረፃ ንምምልማል ዝቐረበ ፃውዒት