የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ በአገሪቱ የሚከናወኑ ምርጫዎች ነፃ እና ገለልተኛ እንዲሁም እንደ አካታችነት፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት የመሳሰሉትን አለም-አቀፍ መርሆዎችን መሰረት አድርገው መከናወናቸውን መታዘብ አንዱ ዓላማው አድርጐ መቋቋሙ ይታወቃል። ሕብረቱ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተደረገውን አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ 2050 ተቀማጭ፣ እንዲሁም ከ100 በላይ ተንቀሳቃሽ ታዛቢዎችን በማሰማራት ታዝቧል።

FileAction
CECOE-Preliminiary-Report-on-September-Election-Amh.pdfDownload
በመስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ እና ህዝበ-ውሳኔ ላይ የተደረገ የምርጫ ትዝብት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት.jpgDownload