የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ በአገሪቱ የሚከናወኑ ምርጫዎች ነፃ እና ገለልተኛ እንዲሁም እንደ አካታችነት፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት የመሳሰሉትን አለም-አቀፍ መርሆዎችን መሰረት አድርገው መከናወናቸውን መታዘብ አንዱ ዓላማው አድርጐ መቋቋሙ ይታወቃል። ሕብረቱ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተደረገውን አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ 2050 ተቀማጭ፣ እንዲሁም ከ100 በላይ ተንቀሳቃሽ ታዛቢዎችን በማሰማራት ታዝቧል።
Recently Uploaded
Recent Posts
- CECOE conducted a National Dialogue Agenda Collection Forum
- Ethiopian Civil Society Delegation Shared Lessons from Nigeria’s 2021 Election
- CECOE trains short-term observers for the Wolaita referendum rerun
- CECOE Successfully Observed The SNNPR Referendum
- CECOE Gears-Up To Observe The Upcoming Referendum In The SNNPR