የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም በደቡብ ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት ሥር በሚገኙ ስድስት ዞኖች (ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ ፣ ጌዴኦ፣ ጎፋ) እና አምስት ልዩ ወረዳዎች (ቡርጂ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮ፣ ዲራሼ) የሚካሄደውን ሕዝበ-ውሣኔ ለመታዘብ ህዝበ-ውሳኔ ከሚካሄድባቸው ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች 434 ተቀማጭ እኛ 76 ተንቀሳቃሽ ታዛቢዎችን አሰማርቷል።
Recently Uploaded
Recent Posts
- Press release on the outstanding and remaining elections to take place on June 23, 2024
- ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚካሄደው ቀሪ እና ድጋሚ ምርጫ ከኅብረት ለምርጫ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ
- CECOE Launches “Civic Education for Better Civic Engagement and Political Participation in Ethiopia” Project
- Advocacy Success Story: CECOE’s Effort in Improving Voter Education
- CECOE conducted Intellectual Dialogues