በያዝነው ዓመት የሚከናወነው 6ኛው አገራዊ ምርጫ በ2010 ዓ.ም የተጀመረው የፖለቲካ ለውጥ ስር እንዲሰድ እንዲሁም በሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ወሳኝ እርምጃ ነው። የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ ከአባል ድርጅቶቹ የተውጣጡ ታዛቢዎች መልምሎ በማሰልጠንና የምርጫ ሂደቱ አካታች፣ ግልፅ እንዲሁም ተዓማኒነት ያለው መሆኑን እንዲታዘቡ በማድረግ ለመጪው ምርጫ የበኩሉን አስተዋፅኦ በማድረግ ላይ ይገኛል።
Recently Uploaded
Observation Finding Report on Voter Registration Processes for the Seventh General Elections of Ethiopia , The Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations for Elections (CECOE)
የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ (ኅብረት ለምርጫ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝቶችን በተመለከተ የተዘጋጀ ረፖርት
Recent Posts
- CECOE has launched the Digital Election Observation Workspace (DEOW)
- Observation Finding Report on Voter Registration Processes for the Seventh General Elections of Ethiopia
- 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝቶችን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ – (ሚያዚያ 26 ፣ 2018 ዓ.ም)
- Dooroh borxih eglak fayseenit makaadoh adoytit samlissuh poropozaal seeco
- Call for Nominations: Advisory Committee Members for CECOE’ Election Observation in the 7th General Election