በመስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ እና ህዝበ-ውሳኔ ላይ የተደረገ የምርጫ ትዝብት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት

በመስከረም 20 ቀን 2014 ዓ.ም በተደረገው ምርጫ እና ህዝበ-ውሳኔ ላይ የተደረገ የምርጫ ትዝብት የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት

የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ሕብረት ለምርጫ በአገሪቱ የሚከናወኑ ምርጫዎች ነፃ እና ገለልተኛ እንዲሁም እንደ አካታችነት፣ ግልፅነት እና ተጠያቂነት የመሳሰሉትን አለም-አቀፍ መርሆዎችን መሰረት አድርገው መከናወናቸውን መታዘብ አንዱ ዓላማው አድርጐ መቋቋሙ ይታወቃል። ሕብረቱ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም የተደረገውን አገራዊ እና ክልላዊ ምርጫ 2050 ተቀማጭ፣ እንዲሁም ከ100 በላይ ተንቀሳቃሽ ታዛቢዎችን በማሰማራት ታዝቧል።

September 30 Election Mid-Day Press Statement

September 30 Election Mid-Day Press Statement

On 21 June 2021, Ethiopia held the sixth general and regional elections in six regional states and two city administrations. However, several regional states did not cast their votes in June because of security challenges, irregularities during voter registrations as well as election day and logistics challenges.

የመስከረም 2014 ዓ.ም ምርጫ የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት

የመስከረም 2014 ዓ.ም ምርጫ የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት

ካለፈው መጋቢት 2013 ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ ከስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ጋር የተያያዙ በርካታ እንቅስቃሴዎችን፤ የመራጮችን ምዝገባ እና ድህረ ምርጫ ከባቢን እንዲሁም ሰኔ 14/2013 የተካሄደውን የድምጽ መስጫ ቀን ሲታዘብ ቆይቷል፡፡

CECOE September 30 Pre-elections Observation Report

CECOE September 30 Pre-elections Observation Report

Since March, the Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations (CECOE) has been observing various aspects of Ethiopia’s 6th General Election process, including the voter registration, the pre- and post-electoral environment, as well as the election day process that took place on June 21, 2021.

June 2021 CECOE Preliminary Statement

June 2021 CECOE Preliminary Statement

For Ethiopia’s sixth national and regional elections, more than 176 civil society organizations from across the country came together to form the Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations for Election (CECOE). CECOE is an independent and non-partisan citizen observation organization that works on behalf of all Ethiopians to help ensure that elections are inclusive, transparent and accountable.