የመስከረም 2014 ዓ.ም ምርጫ የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት

የመስከረም 2014 ዓ.ም ምርጫ የቅድመ ምርጫ ትዝብት ሪፖርት

ካለፈው መጋቢት 2013 ጀምሮ የኢትዮጵያ ሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ ከስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ጋር የተያያዙ በርካታ እንቅስቃሴዎችን፤ የመራጮችን ምዝገባ እና ድህረ ምርጫ ከባቢን እንዲሁም ሰኔ 14/2013 የተካሄደውን የድምጽ መስጫ ቀን ሲታዘብ ቆይቷል፡፡

CECOE September 30 Pre-elections Observation Report

CECOE September 30 Pre-elections Observation Report

Since March, the Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations (CECOE) has been observing various aspects of Ethiopia’s 6th General Election process, including the voter registration, the pre- and post-electoral environment, as well as the election day process that took place on June 21, 2021.

June 2021 CECOE Preliminary Statement

June 2021 CECOE Preliminary Statement

For Ethiopia’s sixth national and regional elections, more than 176 civil society organizations from across the country came together to form the Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations for Election (CECOE). CECOE is an independent and non-partisan citizen observation organization that works on behalf of all Ethiopians to help ensure that elections are inclusive, transparent and accountable.

ሰኔ 14 ቀን 2013 ምርጫ፤ የመጀመሪያ ግኝቶች መግለጫ

ሰኔ 14 ቀን 2013 ምርጫ፤ የመጀመሪያ ግኝቶች መግለጫ

የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ በሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚደረገውን ስድስተኛውን አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ለመታዘብ እንዲያስቸለው ከስድስት ክልሎች እንዲሁም ከሁለት የከተማ አስተዳደሮች የተመለመሉ 3,000 በላይ ታዛቢዎችን እንዳሰለጠነ የሚታወቅ ነው። ህብረቱ ታዛቢዎቹን በተለያዩ በዛሬው ቀን የሚደረገውን የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት በሚሳተፉ ክልሎች እንዱሁም በአዲስ አበባና ድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደሮች አሰማርቷል።

June 2021 Election Preliminary Findings

June 2021 Election Preliminary Findings

Addis Ababa – In the period leading up to the sixth national and regional elections of the country, CECOE recruited and trained over 3,000 observers in six regional states and two city administrations holding elections on 21 June 2021. On Election Day CECOE deployed observers across the regions as well as Addis Ababa and Dire Dawa to systematically observe and report on voting and counting.