ሰኔ 14 ቀን 2013 ምርጫ፤ የመጀመሪያ ግኝቶች መግለጫ

ሰኔ 14 ቀን 2013 ምርጫ፤ የመጀመሪያ ግኝቶች መግለጫ

የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ በሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚደረገውን ስድስተኛውን አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ለመታዘብ እንዲያስቸለው ከስድስት ክልሎች እንዲሁም ከሁለት የከተማ አስተዳደሮች የተመለመሉ 3,000 በላይ ታዛቢዎችን እንዳሰለጠነ የሚታወቅ ነው። ህብረቱ ታዛቢዎቹን በተለያዩ በዛሬው ቀን የሚደረገውን የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት በሚሳተፉ ክልሎች እንዱሁም በአዲስ አበባና ድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደሮች አሰማርቷል።

June 2021 Election Preliminary Findings

June 2021 Election Preliminary Findings

Addis Ababa – In the period leading up to the sixth national and regional elections of the country, CECOE recruited and trained over 3,000 observers in six regional states and two city administrations holding elections on 21 June 2021. On Election Day CECOE deployed observers across the regions as well as Addis Ababa and Dire Dawa to systematically observe and report on voting and counting.

6ኛው አገራዊ ምርጫ፣ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝት መግለጫ

6ኛው አገራዊ ምርጫ፣ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝት መግለጫ

በያዝነው ዓመት የሚከናወነው 6ኛው አገራዊ ምርጫ በ2010 ዓ.ም የተጀመረው የፖለቲካ ለውጥ ስር እንዲሰድ እንዲሁም በሀገራችን ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት ለሚደረገው ጥረት ወሳኝ እርምጃ ነው። የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ ከአባል ድርጅቶቹ የተውጣጡ ታዛቢዎች መልምሎ በማሰልጠንና የምርጫ ሂደቱ አካታች፣ ግልፅ እንዲሁም ተዓማኒነት ያለው መሆኑን እንዲታዘቡ በማድረግ ለመጪው ምርጫ የበኩሉን አስተዋፅኦ በማድረግ ላይ ይገኛል።

የሲዳማ ህዘብ ወሳኔ የመጨረሻ ሪፖረት

የሲዳማ ህዘብ ወሳኔ የመጨረሻ ሪፖረት

በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቀረበለት ግብዣ መሰረት የአትዮጵያ ሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ጥምረት ለምርጫ ጊዜያዊ አስተባባሪ ከሚቴ የሲቪል ማህረሰብ ድርጅቶችን በማሰተባበር እና በመምራት ህዳር 10 ቀን 2012 ዓ.ም የተካሄደውን የሲዳማ ህዝባ ውሳኔን ታዝቧል፡፡

Sidama Referendum Observation Report

Sidama Referendum Observation Report

Upon the invitation from the National Election Board of Ethiopia (NEBE), the Interim Coordinating Committee of the Coalition of the Ethiopian Civil Society Organizations for Election (CECOE), (by mobilizing and coordinating civil society organizations,) observed the Sidama Referendum which was conducted on November 20, 2019. At least three reasons are attributable to the uniqueness of the Coalition involvement in the Sidama referendum observation.