የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ በሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚደረገውን ስድስተኛውን አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ለመታዘብ እንዲያስቸለው ከስድስት ክልሎች እንዲሁም ከሁለት የከተማ አስተዳደሮች የተመለመሉ 3,000 በላይ ታዛቢዎችን እንዳሰለጠነ የሚታወቅ ነው። ህብረቱ ታዛቢዎቹን በተለያዩ በዛሬው ቀን የሚደረገውን የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት በሚሳተፉ ክልሎች እንዱሁም በአዲስ አበባና ድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደሮች አሰማርቷል።
Recently Uploaded
Recent Posts
- Advocacy Success Story: CECOE’s Effort in Improving Voter Education
- CECOE conducted Intellectual Dialogues
- CECOE conducted a National Dialogue Agenda Collection Forum
- Ethiopian Civil Society Delegation Shared Lessons from Nigeria’s 2021 Election
- CECOE trains short-term observers for the Wolaita referendum rerun