የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ህብረት ለምርጫ በሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚደረገውን ስድስተኛውን አገራዊና ክልላዊ ምርጫ ለመታዘብ እንዲያስቸለው ከስድስት ክልሎች እንዲሁም ከሁለት የከተማ አስተዳደሮች የተመለመሉ 3,000 በላይ ታዛቢዎችን እንዳሰለጠነ የሚታወቅ ነው። ህብረቱ ታዛቢዎቹን በተለያዩ በዛሬው ቀን የሚደረገውን የድምፅ አሰጣጥ እና የቆጠራ ሂደት በሚሳተፉ ክልሎች እንዱሁም በአዲስ አበባና ድሬ ዳዋ ከተማ አስተዳደሮች አሰማርቷል።
Recently Uploaded
Observation Finding Report on Voter Registration Processes for the Seventh General Elections of Ethiopia , The Coalition of Ethiopian Civil Society Organizations for Elections (CECOE)
የኢትዮጵያ የሲቪል ማህበራት ድርጅቶች ኅብረት ለምርጫ (ኅብረት ለምርጫ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝቶችን በተመለከተ የተዘጋጀ ረፖርት
Recent Posts
- CECOE has launched the Digital Election Observation Workspace (DEOW)
- Observation Finding Report on Voter Registration Processes for the Seventh General Elections of Ethiopia
- 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ትዝብት ግኝቶችን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ – (ሚያዚያ 26 ፣ 2018 ዓ.ም)
- Dooroh borxih eglak fayseenit makaadoh adoytit samlissuh poropozaal seeco
- Call for Nominations: Advisory Committee Members for CECOE’ Election Observation in the 7th General Election